World Class Quality Award Organization

World Class Quality Award Organization

Share

award for an outstanding achievements that has saved the world and its peoples

29/05/2026

29/05/2026


ግራንድ አፍሪካን የተቋማትና የአመራር ሽልማት ድርጅት፣ የማህበራዊ ሚዲያ ማኔጅመንት እና የዌብሳይት ግንባታ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ብቁ ድርጅት ወይም ባለሙያዎችን ማሰራት ይፈልጋል።
• የማህበራዊ ሚዲያ ማኔጅመንት፡
o የድርጅታችንን የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (Facebook, Instagram, LinkedIn, YouTube, TikTok) ማስተዳደር እና ይዘቶችን ማፍለቅ።
o የጥራት እና ወቅታዊ ይዘቶችን በማዘጋጀት የተጠቃሚዎችን ተሳትፎ ማሳደግ /Boosting/።
o የማህበራዊ ሚዲያ ማስታወቂያዎችን በማዘጋጀት እና በማስተዳደር የድርጅቱን ስም እና አገልግሎቶች ለሰፊው ህዝብ ማስተዋወቅ።
o የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን በማቅረብ ድርጅቱ በዲጂታል ዓለም የበላይነቱን እንዲያገኝ ማስቻል።
• የዌብሳይት ግንባታ፡
o የድርጅታችንን የዌብሳይት ግንባታ እና ጥገና ማከናወን።
o የጥራት እና የተጠቃሚ-ተስማሚ ዌብሳይት በመገንባት የድርጅቱን አገልግሎቶች እና ሽልማቶችን ለሰፊው ህዝብ ማስተዋወቅ።
o የዌብሳይት አጠቃቀምን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን በማቅረብ ድርጅቱ በዲጂታል ዓለም የበላይነቱን እንዲያገኝ ማስቻል።
• ሌሎች መስፈርቶች፡
o ለግለሰቦች በዘርፉ ቢያንስ የሁለት ዓመት የስራ ልምድ ያለው። በተጨባጭ የሰሯቸውን የስራ ልምዶች ማቅረብ የሚችሉ፡፡
o ለስራው አፈጻጸም ፕሮፖዛል ሰርተው የሚያቀርቡ፡፡
o ለድርጅቶች ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው፡፡ ቢሮና አድራሻ ያላቸው፡፡
o ለስራው ውል መዋዋል የሚችሉ፡፡
o የሰሯቸውን ስራዎች ናሙና የሚያቀርቡ፡፡
o ለስራው አፈጻጸም ፕሮፖዛል ሰርተው የሚያቀርቡ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስራ ሰዓት በ0911-24 83 68 ደውለው ይጠይቁ፡፡









29/05/2026

29/05/2026

27/05/2026

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሠላም አደረሣችሁ!
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር ፣ የደስታና የመተሳሰብ ይሁንላችሁ!!!

ኢድ ሙባረክ !!!

Hordoftoota Amantaa Musliimaa hundaaf, baga ayyaana Iid-Al-Adahaa waggaa 1447ffaa nagaan geessan. Ayyaanni kun kan nagaa, kan jaalalaa kan milkii isiniif haa ta'u.

Eid Mubarak!

15/05/2026

በታክስ አስተዳደር አዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ከባለድርሻ አካላት አስተያየት ለማሰባሰብ እና ውይይት ለማድረግ የተደረገ ጥሪ

የታክስ አስተዳደር ሥርዓቱን ይበልጥ ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊ እና ከወቅቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ጋር የተጣጣመ ለማድረግ ይቻል ዘንድ፤ ነባሩን የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ለማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል። በዚህም መሠረት የገንዘብ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቷል።

የሕጉ ረቂቅ ጸድቆ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት፣ በሕጉ ቀጥተኛ ተገዢ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችንና ባለሙያዎችን ማሳተፍ፣ ግብዓት
መሰብሰብና ግልጽ ውይይት ማድረግ አፈላጊ በመሆኑ፣ የታክስ አስተዳደር አዋጅ ማሻሻያ የሚመለከታችሁ ግብር ከፋዮች፣ የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት፣ የሕግና የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እንዲሁም ፍላጎት ያላችሁ የኅብረተሰብ ክፍሎች በሙሉ ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ ስድስት ኪሎ በሚገኘው የገንዘብ ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤት ቅጥር ግቢ፤በአካል በመገኘት አስተያየታችሁን እንድትሰጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

በተጨማሪም፣ በረቂቅ አዋጁ ላይ የጽሑፍ አስተያየት መስጠት ለምትፈልጉ አካላት፣ የአዋጁን ዝርዝር የድንጋጌዎች ረቂቅ (በአማርኛ ቅጂ) በገንዘብ ሚኒስቴር ድኅረ-ገጽ ላይ መመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ ያዘጋጃችሁትን ዝርዝር አስተያየት እስከ ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኢሜይል አድራሻ [email protected] እንድትልኩልን በአክብሮት እንጋብዛለን።

Website link :-https://www.mofed.gov.et/media/filer_public/ea/58/ea58858b-a3c1-4640-88c6-dadac6fe088a/yataakese_asetadaadare_awaaje_maashaashaayaa_amaarenyaa_05152026_second_draft_clean.pdf

15/05/2026


ግራንድ አፍሪካን የተቋማትና የአመራር ሽልማት ድርጅት፣ የማህበራዊ ሚዲያ ማኔጅመንት እና የዌብሳይት ግንባታ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ብቁ ድርጅት ወይም ባለሙያዎችን ማሰራት ይፈልጋል።
• የማህበራዊ ሚዲያ ማኔጅመንት፡
o የድርጅታችንን የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (Facebook, Instagram, LinkedIn, YouTube, TikTok) ማስተዳደር እና ይዘቶችን ማፍለቅ።
o የጥራት እና ወቅታዊ ይዘቶችን በማዘጋጀት የተጠቃሚዎችን ተሳትፎ ማሳደግ /Boosting/።
o የማህበራዊ ሚዲያ ማስታወቂያዎችን በማዘጋጀት እና በማስተዳደር የድርጅቱን ስም እና አገልግሎቶች ለሰፊው ህዝብ ማስተዋወቅ።
o የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን በማቅረብ ድርጅቱ በዲጂታል ዓለም የበላይነቱን እንዲያገኝ ማስቻል።
• የዌብሳይት ግንባታ፡
o የድርጅታችንን የዌብሳይት ግንባታ እና ጥገና ማከናወን።
o የጥራት እና የተጠቃሚ-ተስማሚ ዌብሳይት በመገንባት የድርጅቱን አገልግሎቶች እና ሽልማቶችን ለሰፊው ህዝብ ማስተዋወቅ።
o የዌብሳይት አጠቃቀምን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን በማቅረብ ድርጅቱ በዲጂታል ዓለም የበላይነቱን እንዲያገኝ ማስቻል።
• ሌሎች መስፈርቶች፡
o ለግለሰቦች በዘርፉ ቢያንስ የሁለት ዓመት የስራ ልምድ ያለው። በተጨባጭ የሰሯቸውን የስራ ልምዶች ማቅረብ የሚችሉ፡፡
o ለስራው አፈጻጸም ፕሮፖዛል ሰርተው የሚያቀርቡ፡፡
o ለድርጅቶች ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው፡፡ ቢሮና አድራሻ ያላቸው፡፡
o ለስራው ውል መዋዋል የሚችሉ፡፡
o የሰሯቸውን ስራዎች ናሙና የሚያቀርቡ፡፡
o ለስራው አፈጻጸም ፕሮፖዛል ሰርተው የሚያቀርቡ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስራ ሰዓት በ0911-24 83 68 ደውለው ይጠይቁ፡፡









15/05/2026

14/05/2026

Want your business to be the top-listed Gym/sports Facility in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address


Djibouti Street
Addis Ababa