07/08/2026
ዓርብ ጁላይ 10 የሚካሄደው የ2026 ሚቲንግ ሄርኩሊስ - ሞናኮ ዳይመንድ ሊግ ውድድር
የወንዶች 5000 ሜትር ጊዜያዊ የተሳታፊዎች ዝርዝር
The 2026 Meeting Herculis EBS - Monaco Diamond League (Friday July 10)
5000m Men Provisional entry list
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from BizuAthletics, Sport & recreation, Toronto, ON.
ብዙአትሌቲክስ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ላይ በማተኮር የሀገር ውስጥና የውጭ ውድድሮችን እና ተዛማጅ ዜናዎችን የሚያቀርብ ድህረ ገጽ ነው።
BizuAthletics is news website that provides coverage of both local and international competitions, and athletics related news with a special focus on Ethiopian athletics.
07/08/2026
ዓርብ ጁላይ 10 የሚካሄደው የ2026 ሚቲንግ ሄርኩሊስ - ሞናኮ ዳይመንድ ሊግ ውድድር
የወንዶች 5000 ሜትር ጊዜያዊ የተሳታፊዎች ዝርዝር
The 2026 Meeting Herculis EBS - Monaco Diamond League (Friday July 10)
5000m Men Provisional entry list
07/07/2026
ዓርብ ጁላይ 10 የሚካሄደው የ2026 ሚቲንግ ሄርኩሊስ - ሞናኮ ዳይመንድ ሊግ ውድድር
የሴቶች የ3000 ሜትር ጊዜያዊ የተሳታፊዎች ዝርዝር
The 2026 Meeting Herculis EBS - Monaco Diamond League (Friday July 10)
3000m Women Provisional entry list
ቅዳሜ ጁላይ 4-2026 በዩናይትድ ስቴትስ ዩጂን ኦሪጎን በተካሄደ የዳይመንድ ሊግ የሴቶች 1 ማይል ውድድር ኬንያዊቷ ፌይዝ ኪፕዬጎን 4፡17.80 በሆነ ሰዓት ሶስተኛ ሆና አጠናቃለች። ኪፕዬጎን የዩጂኑ የሴቶች 1 ማይል ውድድሯ በሻንጋይ ከተሳተፈችበት የ5 ሺህ ሜትር ቀጥሎ በውድድር ዘመኑ የተሳተፈችበት ሁለተኛዋ እንደሆነ ገልፃለች። የሶስት ጊዜ የኦሎምፒክ 1500 ሜትር ሻምፒዮኗ ኬንያዊት ኮከብ አትሌት ወደ ውድድሩ ከመምጣቷ በፊት አካላዊ እና አዕምሯዊ ውጥረት በበዛበት ሁኔታ ውስጥ እንደነበረችም ጠቁማለች።
ፌይዝ ኪፕዬጎን በዩጂን ዳይመንድ ሊግ ከተወዳደረችበት የሴቶች አንድ ማይል ውድድር በኋላ ለአዘጋጆች የሰጠችውን አስተያየት በተያያዘው ቪዲዮ ላይ ይመልከቱ፡-
On Saturday, July 4, 2026, Kenyan athlete Faith Kipyegon finished third with a time of 4:17.80 in the women's 1-mile race at the Diamond League meeting in Eugene, Oregon. Kipyegon noted that this was her second race of the season, following the 5,000-meter event she had competed in in Shanghai. The three-time Olympic 1500m champion acknowledged a physically and mentally demanding period of relative inactivity heading into the event.
Watch the attached video to see the comments Faith Kipyegon made to the organizers after competing in the women's 1-mile race at the Eugene Diamond League:
🎥 Credits: Diamond League AG
ቅዳሜ ጁላይ 4-2026 በዩናይትድ ስቴትስ ዩጂን ኦሪጎን በተካሄደ የዳይመንድ ሊግ የሴቶች 2 ማይል ፉክክር ኢትዮጵያዊቷ አለሺኝ ባወቀ 9፡20.02 በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ አሸናፊ ሆናለች። በታክቲክ ምክንያት ፍጥነቱ ዝቅተኛ የነበረው የዚህ ፉክክር አሸናፊ የተለየው በመጨረሻው ዙር በተደረገ ፈጣን የአጨራረስ ሩጫ ነበር።
አለሺኝ በዩጂን ዳይመንድ ሊግ የሴቶች ሁለት ማይል አሸናፊ ከሆነች በኋላ ለውድድሩ አዘጋጆች የሰጠችው አጭር አስተያየት፡-
On Saturday, July 4, 2026, at the Diamond League women's 2-mile race held in Eugene, Oregon, USA, Ethiopia's Aleshin Bawoke won with a time of 9:20.02. The race, which had a slow pace due to tactics, was decided by a fast finishing sprint in the final lap.
A brief comment Aleshin made to the race organizers after winning the Eugene Diamond League women's 2-mile race:
🎥 Credits: Diamond League AG
07/05/2026
ቅዳሜ ጁላይ 4 በአትላንታ ዩናይትድ ስቴትስ በተካሄደው የ2026 ፒችትሪ የጎዳና ላይ የ10 ኪ.ሜ. ውድድር ኢትዮጵያዊቷ ፅጌ ገብረሰላማ አሸንፋለች።
ፅጌ ገብረሰላማ 31፡02 ደቂቃ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ባሸነፈችበት የሴቶቹ ፉክክር መልክናት ውዱ በ31፡03 በአንድ ሰከንድ ልዩነት ሁለተኛ ስትወጣ ገላ ሀምበሴ በ31፡57 ስምንተኛ ሆና ጨርሳለች።
ኬንያውያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ አምስተኛ ያሉትን ደረጃዎች ተቆጣጥረው ባሸነፉበት የወንዶቹ ፉክክር ኢትዮጵያዊው ታደሰ ወርቁ (28:10) ስድስተኛ ወጥቷል፡፡
Ethiopia's Tsigie Gebreselama won the 2026 Peachtree Road Race (10K) held in Atlanta, USA, on Saturday, July 4.
In the women's race, Tsigie Gebreselama finished first with a time of 31:02, while Melknat Wudu placed second with a time of 31:03, just one second behind, and Gela Hambese finished eighth in 31:57.
In the men's race, where Kenyan athletes swept the top five positions, Ethiopia's Tadesse Worku finished sixth in 28:10.
📷 Kevmofoto / Hawi management
07/04/2026
በ2026 ፕሪፎንቴይን ክላሲክ - ዩጂን ዳይመንድ ሊግ የሴቶች ሁለት ማይል ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አለሺኝ ባወቀ የወቅቱ ፈጣን በሆነ 9:20.02 ስታሸንፍ የሀገሯ ልጅ ሒሩት መሸሻ በ9:20.20 በሆነ ሰዓት ሁለተኛ ወጥታለች።
በዚህ ውድድር ላይ ተሳታፊ የነበሩት ማርታ አለማየሁ (9:21.42)፣ የኔዋ ንብረት (9:22.93)፣ እና አሳየች አይቼው (9:23.04) በቅደም ተከተል አራተኛ፣ ሰባተኛ እና ስምንተኛ በመሆን አጠናቀዋል።
07/04/2026
Botswana's Collen Kebinatshipi edges Rai Benjamin in a thrilling 400m showdown at the Prefontaine Classic! 🇧🇼🔥
The reigning world champion holds off the Olympic and world 400m hurdles champion, winning in 44.00 to Benjamin's 44.11.
07/03/2026
በ2026 ፕሪፎንቴይን ክላሲክ - ዩጂን ዳይመንድ ሊግ
ሰባት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች እንደሚሳተፉ የሚጠበቅበት የሴቶች ሁለት ማይል ውድድር ተሳታፊዎች ጊዜያዊ ስም ዝርዝር
The 2026 Prefontaine Classic - Eugene Diamond League
2 Mile Women Provisional entry list
07/02/2026
ኢትዮጵያውያኑ የዓለም ሁለተኛ ፈጣን ማራቶኒስቶች ዮሚፍ ቀጄልቻ (1፡59፡41) እና ፎትዬን ተስፋይ (2፡10፡52) በ2026 ቫሌንሲያ ማራቶን ላይ እንደሚወዳደሩ አዘጋጆቹ ይፋ አድርገዋል፡፡
Organizers have announced that the world's second-fastest marathon runners, Ethiopians Yomif Kejelcha (1:59:41) and Fotyen Tesfay (2:10:52), will compete in the 2026 Valencia Marathon.
📸 Maratón Valencia
07/02/2026
የ2026 ፕሪፎንቴይን ክላሲክ - ዩጂን ዳይመንድ ሊግ
የሴቶች አንድ ማይል ውድድር ተሳታፊዎች ጊዜያዊ ስም ዝርዝር
The 2026 Prefontaine Classic - Eugene Diamond League
Mile Women Provisional entry list