17/07/2026
የዋላጫ ቅዱስ ገብርኤል ካቶሊክ ቤተክርቲያን ዘማሪዎች "ጦሳን ዳቦትን ወንቶይ ሞረተና" "ጦሳን ዳቦትን ወንቶይ ሞረተና"
17/07/2026
የዋላጫ ቅዱስ ገብርኤል ካቶሊክ ቤተክርቲያን ዘማሪዎች "ጦሳን ዳቦትን ወንቶይ ሞረተና" "ጦሳን ዳቦትን ወንቶይ ሞረተና"
“ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።”
— ሉቃስ 2፥40
05/07/2026
http://youtube.com/post/UgkxGpS-f0e_M0DZ2MXbWk3E3WdopNrolNGl?si=zyXCl8Li-ULIsp3Q
Opslag fra Catholic Tube ! 🥰❤️🙏 ዓመታዊው የቅድስት ስላሴ ክብረ በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሀገ...
፤ !!
✍️በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
ዮሐንስ 3፥16
✍️አሁን ግን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ታይቶአል። እርሱ ሞትን ሽሮአልና እኔ ሰባኪና ሐዋርያ አሕዛብንም አስተማሪ እንድሆን በተሾምሁበት በወንጌል ሕይወትንና አለመጥፋትን ወደ ብርሃን አውጥቶአል።
2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥10-11
ይህ አስተምዕሮ ነው።
# ጸጋ የትምህርት ርዕስ ሳይሆን ማንነት ነው፤ እርሱም ነው።
👉እኛ እውነትኛ አማኞች የዳነው #በጸጋ ነው፤ የሕይወታችን ለውጥም በዚው #ጸጋ ነው።
✍️በአጠቃላይ #ከጸጋው የተነጠለ ሕይወትም ኑሮም የለንም።
#ጸጋው ማንነታችን ነው።
✍️አንድ በእርግጠኛነት ይህንን #የጸጋ አስተምዕሮ በሙሉ ያመነና የተማረ እውነትኛ ክርስቲያን ኃጢአትን እንደፈለገ እያደረገና ልማዱ እያደረገ ፈጽሞ መኖር አይችልም።
ምክንያቱም ...👉
👉1ኛ ዮሐንስ 3፥9
ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኀጢአትን አያደርግም፤ የእርሱ ዘር በውስጡ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔር ስለ ተወለደም ኀጢአትን ሊያደርግ አይችልም።
1ኛ ዮሐንስ 3፥9 (አዲሱ መ.ት)
ሕያው ቃልን በደንብ አንብቡት ።
👉ቲቶ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤
¹²-¹³ ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤
✍️ይህ ማለት ደግሞ ፈጽሞ ሊደክም አይችልም ማለት እንዳልሆነ ግልጽ ነው ።
ነገር ግን ከዚህ ድካም ማምለጫው ደሞ :-
👉እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።
ዕብራውያን 4፥16
..በዚህ መንገድ ይወጣል።
👉 #በጸጋ ድነናል ፤ ለዘላለም አንጠፋም።
👉 #ጸድቀናል በኃጢአታችን አይደለንም።
28/06/2026
https://youtu.be/geGV7WrfVdk?si=5bFzOof3q5G5pKVy
Heytte_Ekiite Dubo lord mariam church ሄይቴ_ኤክቴ ዱቦ ሉርድ ማርያም ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ዱቦ ሉርድ ማርያም ካቶሊክ ቤተክርስቲያን #የቅዱስ ቁርባን መዝሙር