12/06/2026
ጥቁር ሐሙስ
እጅግ በሚያሳዝን መልኩ ታዳጊ እና የነገ ሀገር ተረካቢ ቤካ ወ/ኪዳን በቀን 04/10/18ዓ/ም በብስክሌት እየጋለበ በነበረበት ወቅት የመኪና አደጋ ገጥሞት ከዚህ አለም ድካም አርፏል።
የኢትዮዽያ ብስክሌት ፌዴሬሽን በታዳጊ ቤካወ/ኪዳን ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ መፅናናትን እንመኛለን።